Designed & Developed by Elias Yimam — Call: +251 945 025 802

የማሌዢያው ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ የነበራቸውን ጉብኝት አጠናቀው ወደሀገራቸው ተመለሱ

የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም በኢትዮጵያ የነበራቸውን የሶስት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ወደሀገራቸው ተመልሰዋል።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን ላጠናቀቁት የሚሌዢያው ጠቅላይ ሚኒስትር እና ልዑካቸው ቡድናቸው በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አሸኛኘት አድርገዋል።

0 0 votes
Article Rating
Subscribe
Notify of
guest
0 Comments
Oldest
Newest Most Voted
Inline Feedbacks
View all comments
0
Would love your thoughts, please comment.x
()
x