የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር የመደመር መንግስትና የብልጽግና ፓርቲ የአየር ሚዛን መጠበቂያ ትልቁ ፕሮጀክት ነው- ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
“ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል ክልላዊ የአንድ ጀምበር አረንጓዴ አሻር መርሐ-ግብር በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ ገሊት በይፋ ተጀምሯል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በማስጀመሪያ መርሐግብር ባስተላለፉት መልዕክት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር የመደመር መንግስትና የብልጽግና ፓርቲ የአየር ሚዛን መጠበቂያ ትልቁ ፕሮጀክት ነው ብለዋል። የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር የዓለም አየር…

