በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ተረጂነትን በማስቀረት ረገድ ተጨባጭ ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑ ተገለጸ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል “ከልመና ወደ ብልፅግና” የመሻገርና አገራዊ ክብርን የማስጠበቅ ግብ በመሰነቅ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑን የክልሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እና በግብርና ሚኒስቴር ትብብር “ከተረጅነት ወደ ምርታማነት” በሚል መሪ ቃል በሐዋሳ ከተማ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በዚህ መድረክ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የአደጋ…

