Designed & Developed by Elias Yimam — Call: +251 945 025 802

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የቴሌቪዥን ስርጭት ፈቃድ አገኘ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመገናኛ ብዙሃን ተቋም የሆነው የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ፣ የህዝብ ብሮድካስት የቴሌቪዥን ስርጭት አገልግሎት ለመስጠት ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ይፋዊ ፈቃድ ዛሬ አግኝቷል። ይህ ፈቃድ የሚዲያ ተቋሙ የክልሉን ማህበረሰብ በተሟላ መረጃ ለማገልገል የጀመረውን ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ታሪካዊ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል። በዛሬው ዕለት በባለስልጣኑ ጽ/ቤት በተካሄደው የፈቃድ ርክክብ ስነ-ስርዓት ላይ…

Read More

የማሌዢያው ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ የነበራቸውን ጉብኝት አጠናቀው ወደሀገራቸው ተመለሱ

የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም በኢትዮጵያ የነበራቸውን የሶስት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ወደሀገራቸው ተመልሰዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን ላጠናቀቁት የሚሌዢያው ጠቅላይ ሚኒስትር እና ልዑካቸው ቡድናቸው በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አሸኛኘት አድርገዋል።

Read More

ዶ/ር መለሰ መኮንን፣ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ፣ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ማስረሻ በላቸው ጋር በመሆን በካፋ ዞን የተከናወኑ የግብርና ልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።

ዶ/ር መለሰ መኮንን በክልሉ ያለውን አበረታች የግብርና ውጤት አድንቀው፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ልማቱን ለማጠናከር የአካባቢ ሥነ-ምህዳር ያገናዘቡ ዘመናዊ የእርሻ ማሽነሪዎችን ድጋፍ እንደሚያደርግ ቃል ገብተዋል።

Read More