regional news
የትምህርት ቤቶችን የውስጥ ገቢ ማሳደግ ለትምህርት የልማት ዘርፍ ሥራዎች አጋዥ መሆኑ ተገለጸ
በውይይት ወቅትም ከመምህራን የተለያዩ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች የተነሱ ሲሆን በዋናነት በደመወዝ እና ጥቅማጥቅም ዙሪያ የሚስተዋሉ ክፍተቶች በትምህርት ሥራ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ እንደሚገኝ ከትምህርቱ ቤቱ መምህራን መካከል መምህር ሠላም ተስፋዬና ወርቁ ወላንቾ አንስተዋል።

